News
  • ዉድ ተመልካቾቻችን በቅርብ ቀን የልደታ ክ/ከተማ ማህበራዊ፤ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን የሚዳስስ በተለይ ኮሙኒኬሽን ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሳምንታዊ የአንድ ሰዓት ፕሮግራም የምንጀምር መሆኑን እያሳወቅን በአክብሮት እንድትጠብቁን እናሳስባለን ፡፡
  • 🌿 "በምገባ መርሐ ግብር ስራ 20 ሺህ ገቢ ያልነበራቸው እናቶች ቋሚ የስራ እድል ተጠቃሚ ሆነዋል" ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
  • ባለፉት 6 ወራት በከተማ አስተዳደሩ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚያስችል የሪፎርም ስራ እየተከናወነ የሚገኝ በመሆኑ በተቋማት የስራ አፈጻጸም ላይ የአገልግሎት መሻሻሎችን መታየት ጀምረዋል ተባለ፡፡
  • የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር 2017 በጀት አመት የ6ወር የፀጥታ አካላት እና የሰላም ሠራዊት ላደረጉት አስተዋጽኦ የምስጋናና የእውቅና ፕሮግራም አካሄደ።
  • "በላባችን ኢትዮጲያን እናበለፅጋለን " ።
  • የልደታ ክ/ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው 6 ወር ውጤታማ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የወረዳ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤቶች ተቋማት እና ባለሙያዎች እውቅና ሰጠ።
  • የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የሳምንቱን የመንግስት እና የፓርቲ የሥራ እቅድ አፈጻጸም ገምግሞ አቅጣጫ አስቀምጧል።